የኮሌጁ ሠራተኞች የበጀት ዓመቱን የስድስት ወራት አፈፃፀማቸውን ገመገሙ::
የኮምቦልቻ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ አሰልጣኝ መምህራንና ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች የ2018 በጀት ዓመት የስድስት ወራት እቅድ አፈፃፀማቸውን ገመገሙ። የኮሌጁ እቅድና በጀት ክትትል ባለሙያ አቶ ስለምን በልሁ ከጠንካራና ክፍተት ከታየባቸው አፈፃፀሞች አንፃር ሪፖርቱን ለተሳታፊዎች በአጭሩ አቅርበዋል። በጠንካራ አፈፃፀም ከቀረቡት...
በአዲሱ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ስትራቴጂ ላይ ለኮሌጁ ማህበረሰብ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ::
አድሱ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ስትራቴጂ ከተደራሽነት ይልቅ በጥራት ላይ ትኩረት የሚሰጥ ስትራቴጂ ነው!" ወ/ሮ ጦይባ አህመዲ መድ፦ ምክትል ዲንና የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽንና ቴክኖሎ...
በምስራቅ አማራ ለሚገኙ የመምሪያዎች፤ የፖሊቴክኒክ ኮሌጆች ዲኖች፤ ቡድን መሪዎችና ባለሙያዎች ስልጠና እየተሰጠ ነው!
"በቴክኒክና ሙያ ዘርፉ የተሰማሩ አመራሮችና ባለሙያዎች የዘርፉ ምሰሶዎች በመሆናቸው በየጊዜው በአዳዲስ መመሪያዎችና አሠራሮች ላይ ጥልቅና የጠራ ግንዛቤ እንድኖራቸው ማስቻል ለተሻለ ውጤት ወሳ...
በኮምቦልቻ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ በአሰልጣኞች የሚሰሩ የድርጊታዊ ጥናትና ምርምር ንድፈ ሀሳብ /action research proposal/ ግምገማ ተካሄደ::
በኮምቦልቻ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ በአሰልጣኞች የሚሰሩ የድርጊታዊ ጥናትና ምርምርንድፈ ሀሳብ /action research proposal/ ግምገማ ተካሄደ:: ...
በኮምቦልቻ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ሳታላይት ማዕከል ለኮሌጁ ማኑፍክቸሪንግ አሰልጣኞች የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት ተጀመረ::
በኮምቦልቻ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ሳታላይት ማዕከል ለኮሌጁ ማኑፍክቸሪንግ አሰልጣኞች የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት ተጀመረ:: ...
በኮምቦልቻ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በየዓመቱ ህዳር 29 የሚከበረው የብሔር ብሔረሰቦች ህዝቦች ቀን ለ20ኛ ጊዜ ተከበረ።
"ድሞክራሲያዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት" በሚል መሪ ቃል ለ20ኛ ጊዜ በዛሬው እለት ተፈጥሮ አሟልቶና አድሎት ውበትን በተላበሰው በኮምቦልቻ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በደማቅ ሁኔታ ተከበ...
በኮምቦልቻ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን እና ቴክኖሎጂ ሽግግር ዋና የስራ ሂደት ስር ለሚገኙ ዘርፍ አስተባባሪዎችና ድጋፍ ሰጭ አሰልጣኝ መምህራኖችን ኢንተርፕረነር ሽፕ እና ቢዝነስ ደቭሎፕመንት ሰርቪስ (BDS) ስልጠና ተሰጠ፡፡
በኮምቦልቻ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በኢንዱስተሪ ኤክስቴንሽን እና ቴክኖሎጂ ሽግግር ዋና የስራ ሂደት ስር የሚገኙ ዘርፍ አስተባባሪዎችና ድጋፍ ሰጭ አሰልጣኝ መምህራኖችን በደሴ ከተማ ጎልዴን ጌት ሆ...